ታዋቂው የ ራፕ ሙዚቃ ኣቀንቃኝ ኒፕሲ ሀስል (ኤርሚያስ አስገዶም) ተገደለ American Eritrean Rapper Nipsey Hussle shot dead in L.A

Eritrean born American rapper Nipsey Hustle was shot dead at his store in L.A . The 33 years old Grammy nominated artist was shot multiple times at the parking lot of his own clothing store . Police is looking for suspects . According to CBC news, two other people were wounded and are in stable condition . Read more from CBC https://www.cbc.ca/news/entertainment/nipsey-hussle-dead-1.5079153

ታዋቂው የ ራፕ ሙዚቃ ኣቀንቃኝ ኒፕሲ ሀስል ኤርሚያስ አስገዶም ተገደለ፥፥ ትውልደ ኤርትራዊው ኒፕሲ በ ተተኮሰበት ጥይት መገደሉን እና ፖሊስ ተጠርጣሪዎችን እያፈላለገ መሆኑን ዘገባዎች ያሳያሉ:: 

የ ግራሚ እጩ ኤርሚያስ የ ቡድን ጸብ ለማስወገድ በሚደረጉ ማህበራዊ እንቅስቃሴዎች ላይ ንቁ ተሳታፊ ነበር ፥፥ የ ግድያው ዜና ከተሰማ ኣንስቶ ኣድናቂዎቹ ሃዘናቸውን እየገለጹ ነው
ታዋቂው ካናዳዊ ኣርቲስት ድሬክ “ኣንተ ለህዝበህም ለሁላችንም እውነተኛ ሰው ነበርክ” ሲል ሃዘኑን ገልጿል :: የ 33 ኣመቱ ኒፕሲ ከ እጮኛው የፊልም ተዋናይት ሎረን ለንደን የወለዳትየ ኣንድ ሴት ልጅ ኣባት ነበር ፥፥ በ ራሱ የ ልብስ ሱቅ የ መኪና ማቆሚያ ውስጥ ነበር በ ተደጋጋሚ በተተኮሰበት ጥይት ህይወቱ ያለፈው፥፥ ተጨማሪ ከ ሲቢሲ ያንብቡhttps://www.cbc.ca/news/entertainment/nipsey-hussle-dead-1.5079153

The rapper’s fans and the music industry is mourning his death . Actress Issa Rae commented as saying he inspired her to invest in communities . Nipsey left his mother at 14 to live with his grandmother . He has been struggling with life and he gained prominence after he joined the world music scene . Several Ethiopians and Eritreans ( his home country) went on social media to express their condolences. 

 

Yohannes Ayalew

Related Posts

Leave a Reply

Read also x