Ethiopian Airlines’ country manager for Canada Samson Arega Assumes New role as Regional Director of EAL in the US.

Ethiopian Airlines’ country manager for Canada Samson Arega  assumes a new role as Regional Director of Sales and services, USA.

የኢትዮጵያ አየር መንገድ የ ካናዳ ስራ አስኪያጅ አቶ ሳምሶን አረጋ የአየር መንገዱ የአሜሪካ የ አገልግሎት እና ሽያጭ ስራ አስኪያጅ ሆነው ተዛወሩ፡፡

አቶ ሳምሶን  ለ 3 አመታት የ አየር መንገዱን የካናዳ ጽህፈት ቤት በ ሃላፊነት መርተዋል ፡፡ ካናዳውያን አየር መንገዱን በብዛት እንዲጠቀሙ በ ማድረግ እና ደንበኞችን ቁጥር በማሳደግ ካናዳ እና አፍሪካን የማቀራረብ ጥረት ላይ ከፍተኛ ሚና ተጫውተዋል ::

ፓክስ ኒውስ እንደዘገበው አቶ ሳምሶን በ ኮቪድ 19 ወቅት አየር መንገዱ  አስፈላጊ የህክምና ቁሳቁሶችን እና መንገደኞችን ያጓጓዘበትን እንቅስቃሴ በተሰካ ሁኔታ መርተዋል፡፡

በ አሜሪካ የ አየር መንገዱ ሃላፊ ከነበሩት አቶ ንጉሱ ወርቁ ጋርም ርክክብ አድርገዋል  


Samson Arega has been promoted to become the  USA Regional Director replacing Mr. Negusu Worku who has been serving until January 2022.

Pax News reports that Samuel  successfully led the Ethiopian Airlines Canadian office over the past three years managing several initiatives and bringing greater awareness to Canadians.

In a  Linkedin statement,  Mr. Samson reiterates that he is ready to pick up the new challenge mentioning the pride he took in the growth of Ethiopian Airlines operations in Canada .
Samson led the shipment of 500 tones of necessary medical equipment during   COVID-19 pandemic  and  the safe transportation of Canadians  during the pandemic.

Yohannes Ayalew

Related Posts

Leave a Reply

Read also x